top of page
Search

"የከምባታ ባህል ከጥንት እስከ ዛሬ" መጽሃፍ ሊመረቅ ነው።

  • Writer: kambattomai
    kambattomai
  • Jan 1, 2024
  • 1 min read

በከምባቶማ አክሽን ኢንተርናሽናል ፎረም አስተባባሪት ከሀገ ዉጭና ከሀገር ዉስጥ በተሰበሰበዉ ገንዘብ የታተመዉ የአቶ ኃይሌ ማግቾ “የከምባታ ባህል ከጥንት እስከ ዛሬ” የተሰኘዉ አዲስ መፅሃፍ ጥር 12 ቀን 2016 ዓ. ም. በአዲስ አበባ ብሉ ስካይ (Blue Sky) ሆቴል ይመረቃል።

የከምባቶማ አክሽን ኢንተርናሽናል ፎረም የመፅሃፉን ደራሲ አቶ ኃይሌ ማግቾን እና ለመፅሃፉ ህትመት መዋጮ የቀረበዉን ጥሪ ሰምተዉ ፈጥነዉ ገንዘብ ያዋጡትን ወገኖች በሙሉ እንኳን ደስ አለን ለማለት ይወዳል።

 
 
 

Recent Posts

See All
KAIF's Open Letter to South African Government

በደቡብ አፍሪካ በሚገኙ አፍሪካውያንና ኢትዮጵያውያን ወገኖች ላይ እየተካሄደ ያለው የጥላቻ፤ የጥቃት፤ የዘረፋ፤ የንብረት ቅሚያና ግድያ ተግባሮች እንድቆሙ፤ ይህን ድርጊት የሚመሩ ቡድኖችና ግለሰቦች በሕግ እንድጠየቁ፤ እንዲሁም የሲሪል ራማፎሳ መንግሥት በአስቸኳይ የሕግ የበላይነትን እንዲያስከብር ጥሪ የሚያደርግ ግልጽ

 
 
 

Comments


Post: Blog2_Post
bottom of page