የከ.አ.ኢ.ፎ. ስብሰባkambattomaiOct 7, 20231 min readየከምባቶማ አክሽን ኢንተርናሽናል ፎረም ስብሰባ ነገ ቅዳሜ መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም. ከምሽቱ 1 ሰዓት ጀምሮ የሚደረግ መሆኑን በድጋሚ እንገልፃለን።በሰሜን አሜሪካ ለምትገኙ ቅዳሜ ኦክቶበር 7, 2023 12:00 PM EST ነዉ።
KAIF's Open Letter to South African Governmentበደቡብ አፍሪካ በሚገኙ አፍሪካውያንና ኢትዮጵያውያን ወገኖች ላይ እየተካሄደ ያለው የጥላቻ፤ የጥቃት፤ የዘረፋ፤ የንብረት ቅሚያና ግድያ ተግባሮች እንድቆሙ፤ ይህን ድርጊት የሚመሩ ቡድኖችና ግለሰቦች በሕግ እንድጠየቁ፤ እንዲሁም የሲሪል ራማፎሳ መንግሥት በአስቸኳይ የሕግ የበላይነትን እንዲያስከብር ጥሪ የሚያደርግ ግልጽ
Comments